image
image
image
image
image

በዘመቻ ሲሰጥ የነበረው ከ9_14 አመት የልጅ አገረዶች የማህጸን በር ካንሰር ክትባት አፈጻጸሙ 100% ነው ተባለ።

የካቲት 14, 2018
የልደታ ክፍለ ከተማ ጤና ጽ/ቤት በአስሩ ወረዳ፣ በ40 የመንግስትና የግል ት/ቤቶች ላይ እንዲሁም ከት/ቤት ውጪ ለሚገኙ ከ8ቱ ጤና ጣቢያዎች በተውጣጡ 10 የከታቢ ቡድኖች ከ9_14 አመት ለሆናቸው ሴቶች የክትባቱን ዘመቻ ያካሔደ ሲሆን ዘመቻውም ለ5 ቀናት ተሰቷል። የማህጸን በር ካንሰር የዘመቻ ክትባት ለመከተብ በክፍለ ከተማው እንደ እቅድ የተያዙት 2663 ሴቶች ቢሆኑም 2265ዎቹ ሲከተቡ አፈጻጸሙም ከ100% በላይ ነው ተብሏል። በዘመቻው ላይ እስካሁን የተሳተፉ፣ ያስተባበሩ እና አመራር የሰጡ ሁሉ የጤና ጣቢያ አመራሮች፣ የክፍለ ከተማ አስተባባሪዎ፣ የትምህርት ጽ/ቤት አመራሮች እና የጤና ቢሮ ደጋፊዎች የሚዲያ አካላት እና የሐይማኖት ተቋማት በጽ/ቤቱ ተመስግነዋል።

መልዕክትዎን ይላኩ